በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያን ትራንስፖርት የማሣለጥ ጥረት


አይ.ቲ.ኤስ-ኢትዮጵያ
አይ.ቲ.ኤስ-ኢትዮጵያ

የዕውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር፤ ሃገሮች ለምጣኔ ኃብት እድገትና የባሕል መጋራት እንደ ድልድይ የሚጠቀሙበት የዕድገት አቀጣጣይ ዘዴ ነው፡፡



ትራንስፖርት
ትራንስፖርት

please wait

No media source currently available

0:00 0:15:50 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የዕውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር፤ ሃገሮች ለምጣኔ ኃብት እድገትና የባሕል መጋራት እንደ ድልድይ የሚጠቀሙበት የዕድገት አቀጣጣይ ዘዴ ነው፡፡

በሣይንስና ሕይወት ዝግጅት ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን በኢትዮጵያ የትራንስፖርት አገልግሎትን ለማሣለጥ ይረዳል ያሉትን ዘዴ ይዘው ወደ ኢትዮጵያ መዝለቃቸውን አንድ የቴክኖሎጂ ባለሙያ ያጫውቱናል፡፡

አቶ አብዩ ብርሌ ይባላሉ፤ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ጨምሮ ባለድርሻ የሚባሉ አካላት ስለፈጠሩትና እርሣቸው በአማካሪነት እያገለገሉት ስላሉት አይ.ቲ.ኤስ-ኢትዮጵያ ስለሚባል ኅብረት ሥራም ይነግሩናል፡፡
ትራንስፖርት
ትራንስፖርት

ትራንስፖርት የማንኛውም ሃገር ቁልፍ መሠረተ-ልማት ነው፤ ያለትራንስፖርት ዘዴ በየትኛውም ዘመንና የዕድገት ደረጃው ቢሆን የሰው ልጅ ሕይወት ሂደትና መስተጋብር አይታሰብም፡፡ በተለይ በያዝነው የተጣደፈና የተራቀቀ ዘመን …

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG