በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተቃራኒ ፍላጎቶች እና የጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት


ከባለቤቷ እና ከሁለት ወጣት ልጆቿ ጋር የታገተችውን ሺሪ ቢባስን ፤ እአአ ጥቅምት 7/2023
ከባለቤቷ እና ከሁለት ወጣት ልጆቿ ጋር የታገተችውን ሺሪ ቢባስን ፤ እአአ ጥቅምት 7/2023

በእስራኤል እና በሐማስ መካከል የተደረሰው የጋዛ ጦርነት የተኩስ አቁም ድርድር፣ በተቃራኒ ዘላቂ ፍላጎቶች የተወሳሰበ ነው፤ ሲሉ ሁለት ምሁራን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

ተቃራኒ ፍላጎቶች እና የጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:22 0:00

በታጋቾች እና እስረኞች ልውውጥ ላይ በተመሠረተ የተኩስ አቁም ድርድር ላይ ባለው በጋዛው ጦርነት፣ በሁለቱም ወገኖች ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን ምሁራኑ አመልክተዋል፤ በአጭር ጊዜ ውስጥ መፍትሔ ማግኘት ይቻላል የሚል እምነት እንደሌላቸውም ገልጸዋል።

በቴል አቪቭ ዩኒቨርሲቲ የሴማዊ ቋንቋ መምህር የኾኑትን ዶር. አንበሴ ተፈራንና ዶ.ር አደም ካሚልን አነጋግረናል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG