No media source currently available
የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ በኢትዮጵያ ለሦስት ቀናት ያደረጉትን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አጠናቀው ዛሬ ወደ አስመራ ተመልሰዋል።