በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አይስስ የ30 ዓመቷ ጋዜተኛ ሩቅያ ሃሰንን ገደለ


አይስስ የ30 ዓመቷ ጋዜተኛ ሩቅያ ሃሰንን ገደለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:05 0:00

ሦርያ ውስጥ የሚገኙ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች እንዳስታወቁት፣ እራሱን እስላማዊ መንግሥት ብሎ የሚታወቀው ነውጠኛ ቡድን፣ ለመጀመራ ጊዜ አንዲት ሴት ጋዜጠኛን ገደለ። ሰለባዋ፣ በአይስስ(ISIS) ቁጥጥር ስር ከሚገኝ ክልል ሆኖ ነበር በነፃ ጋዜጠኛነት ትዘግብ የነበረችው።

XS
SM
MD
LG