ዋሺንግተን ዲሲ —
እሥላማዊ መንግሥት ቡድን ለአዲሱ ዘመቻው ኢትዮጵያ ውስጥ የሚታየው የጎሣና የፖለቲካ አለመረጋጋት አመቺ ሁኔታ እንደፈጠረለት ኬንያ ውስጥ የሚገኘው የሳሃን ምርምር ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር ማት ብራይደን ከአሜሪካ ድምፅ የሶማሊኛ አገልግሎት ባልደረባ ሃሩን ማሩፍ ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ አስታውቀዋል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።