በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አይሲስ በኢትዮጵያ?


ሶማሊያ የሚገኘው የእሥላማዊ መንግሥት ክንፍ ኢትዮጵያ ውስጥ ጀሌዎችን ለመመልመል የሚያስችሉትን በአማርኛ በድምፅና በቪድዮ የተቀረፁ ጂሃዳዊ የቅስቀሳ ውጤቶችና ፅሁፎችን ሊያወጣና ሊያሠራጭ እንደሆነ ተገልጿል።

እሥላማዊ መንግሥት ቡድን ለአዲሱ ዘመቻው ኢትዮጵያ ውስጥ የሚታየው የጎሣና የፖለቲካ አለመረጋጋት አመቺ ሁኔታ እንደፈጠረለት ኬንያ ውስጥ የሚገኘው የሳሃን ምርምር ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር ማት ብራይደን ከአሜሪካ ድምፅ የሶማሊኛ አገልግሎት ባልደረባ ሃሩን ማሩፍ ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ አስታውቀዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አይሲስ በኢትዮጵያ?
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:46 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG