በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አይ ኦ ኤም ዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ያሉ ኢትዮጵያውያንን የልማት ፍላጎት ሊያጠና ነው


“የጥናቱ ዓላማ በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በትውልድ አገራቸው በሚያኪያሂዷቸው የየግል ፕሮዤዎቻቸው መተባበር የሚቻልባቸውን ዕድሎች ማየት ነው።” Gillian Williams የዓለም አቀፉ የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት IOM አማካሪ እና የጥናቱ አስተባባሪ።

በትውልድ አገሮቻቸው ሊያካሂዱ የሚፈልጉዋቸውን የልማት ሥራዎች፤ ዕቅድ እና ግባቸውን አስመልክቶ፤ ይልቁንም “ይበጃል” ስለሚሏቸው ምርጫዎቻቸው ምንነት ድምጻቸውን ለማሰባሰብ የታለመ ጥናት መያዙን አንድ ዓለም አቀፍ ድርጅት አስታወቀ።

በሦሥት የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያ አሜሪካውያንን ያሳተፈ ጥናት እያደረገ መሆኑን ይፋ ያደረገው ዓለም አቀፉ የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት IOM - የጥናቱ ውጤት ተጠናቆ በባለሞያዎች እንደሚገመገም እና የትብብር አማራጮችን ለመቀየስ እንደሚውል አመልክቷል።

ከጥናቱ አስተባባሪ Gillian Williams ጋር የተካሄደውን ቃለ ምልልስ ተንተርሶ የተቀናበረ ዘገባ ከዚህ ያድምጡ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አይ ኦ ኤም ዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ያሉ ኢትዮጵያውያንን የልማት ፍላጎት ሊያጠና ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:00 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG