በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጉጂ ዞን ግጭት ንብረታቸው በወደመባቸው ባለሃብቶች ጉዳይ መንግሥት ምላሽ ሰጠ


Map of Ethiopia
Map of Ethiopia

በምዕራብ ጉጂ ዞን በተፈጠሩ ግጭቶች ንብረታቸው የወደመባቸው የቡና አቅራቢ ባለሃብቶች ማመልከቻ የደረሰው ከቅርብ ቀናት ወዲህ እንደሆነ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡

በምዕራብ ጉጂ ዞን በተፈጠሩ ግጭቶች ንብረታቸው የወደመባቸው የቡና አቅራቢ ባለሃብቶች ማመልከቻ የደረሰው ከቅርብ ቀናት ወዲህ እንደሆነ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ጉዳዩም ገና ጅምር መሆኑን የኮሚሺነሩ አማካሪ ተናገሩ፡፡

ኮሚሺኑ እስከዛሬ ተመሳሳይ ችግር ለደረሰባቸው ባለሃብቶች ያደረገው ድጋፍ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ደርሷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በጉጂ ዞን ግጭት ንብረታቸው በወደመባቸው ባለሃብቶች ጉዳይ መንግሥት ምላሽ ሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:18 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG