No media source currently available
ከኡስታዝ አቡበከር አሕመድና ከቀሲስ ደረጀ ስዩም ጋር ኢትዮጵያውያን እና ሃይማኖታዊነት ፣ ሃይማኖትና የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም እና የሃይማኖት ተቋማት ወቅታዊ ቁመና ላይ የሚያተኩር ውይይት አካሂደናል። (ለዛሬ ኢትዮጵያውያን እና ሃይማኖታዊነት የተመለከተውን የመጀመሪያ ክፍል ይከታተሉ)
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ