በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ፓርላማ “በገዢው ፓርቲ እና አጋሮቹ መያዝ ወቅታዊ ሁኔታውን ያባብሳል” ዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ


ዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ
ዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ

የኢትዮጵያ ፓርላማ መቀመጫዎች በሙሉ በገዢው ፓርቲና በአጋር ድርጅቶች መያዛቸው ከወቅታዊ ሁኔታ አንፃር የሚጫወተው ሚና እንዳወሳሰበው ዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ አስታወቁ።

የቀድሞው የግል የፓርላማ አባልና የፓን አፍሪካ የክብር ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ ለአሜሪካ ድምፅ እንዳብራሩት ፓርላማው ከሥራ አስፈፃሚው ጋር የጋራ አጀንዳና ፕሮግራም አለው። የኢትዮጵያ ፓርላማ እስካሁን በወቅታዊው የአገሪቱ ሁኔታ ላይ አልተወያየም ብለዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

“የኢትዮጵያ ፓርላማ በገዢው ፓርቲ እና አጋሮቹ መያዝ ወቅታዊ ሁኔታው ያባብሳል”ዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:55 0:00

XS
SM
MD
LG