በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግሥታዊ ባለሙያዎች 23ኛ መደበኛ ስብሰባ በአስመራ


የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግሥታዊ ባለሙያዎች 23ኛ መደበኛ ስብሰባ በአስመራ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:26 0:00

የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግሥታዊ ባለሙያዎች 23ኛ መደበኛ ስብሰባ ዛሬ በኤርትራ ዋና ከተማ በአስመራ- ተከፈተ። በዚህ ለ3 ቀናት በሚቆየው ስብሰባ ከ250 በላይ ከምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የመጡ ተወካዮችና አጋር የኢኮኖሚ ድርጅቶች፡ በቀጠናው አዲስ ውህደትና ትብብር ለመፍጠር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ይወያያሉ።

XS
SM
MD
LG