በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮሮናቫይረስ የተያዙ ከማን ጋር ንክኪ እንደነበራቸው የሚያስችል መተግበሪያ - በኢትዮጵያ

ዶ/ር ሹመቴ ግዛው እና ዶ/ር ሊያ ታደሰ የጤና
ዶ/ር ሹመቴ ግዛው እና ዶ/ር ሊያ ታደሰ የጤና

በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ከማን ጋር ንክኪ እንደነበራቸው ለማወቅ የሚያስችል የስልክ መተግበሪያ አዘጋጅቶ ለጤና ሚኒስቴር መስጠቱን የመረጃ መረብ ደህነነት ኤጄንሲ አስታወቀ።

መተግበሪያው ንክኪ የነበራቸውን ከመለየት በተጨማሪ ሌሎች አገልግሎቶችም እንዳሉት የመረጃ መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (INSA ) ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሹመቴ ግዛው ለአሜሪካ ድምፅ አብራርተዋል::

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኮሮናቫይረስ የተያዙ ከማን ጋር ንክኪ እንደነበራቸው የሚያስችል መተግበሪያ - በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:56 0:00


  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG