No media source currently available
የመቀሌ ዩኒቨርስቲ ያስመጣው አንድ ሰው አልባ በራሪ ቁስ ወይም ድሮን ፈቃድ ያላገኘው የደኅንነት መስፈርቶችን ባለማሟላቱ እንደሆነ የመረጃ መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ /ኢንሳ/ ዋና ዳይሬክተር አስታውቋል።