በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"መስፈርቶችን አሟልቶ ፈቃድ የተከለከለ ድሮን የለም" - ኢንሳ


"መስፈርቶችን አሟልቶ ፈቃድ የተከለከለ ድሮን የለም" - ኢንሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:59 0:00

የመቀሌ ዩኒቨርስቲ ያስመጣው አንድ ሰው አልባ በራሪ ቁስ ወይም ድሮን ፈቃድ ያላገኘው የደኅንነት መስፈርቶችን ባለማሟላቱ እንደሆነ የመረጃ መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ /ኢንሳ/ ዋና ዳይሬክተር አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG