በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምክር ቤቱ የአቶ ክርስቲያን ታደለን ያለመከሰስ መብት አነሣ


ምክር ቤቱ የአቶ ክርስቲያን ታደለን ያለመከሰስ መብት አነሣ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:23 0:00

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ኀሙስ፣ መጋቢት 5 ቀን 2016 ዓ.ም. ባካሔደው መደበኛ ስብሰባ፣ ሰባት ወራት በእስር ላይ የሚገኙትን የአባሉን የአቶ ክርስቲያን ታደለን ያለመከሰስ መብት አነሣ።

XS
SM
MD
LG