በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትረምፕ አጀንዳ ስደተኞችን የሚያስጠለሉ ከተሞችን ለፍልሚያ አዘጋጅቷል


የትረምፕ አጀንዳ ስደተኞችን የሚያስጠለሉ ከተሞችን ለፍልሚያ አዘጋጅቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:22 0:00

የትረምፕ አጀንዳ ስደተኞችን የሚያስጠለሉ ከተሞችን ለፍልሚያ አዘጋጅቷል

ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ በምርጫ ዘመቻቸው ወቅት ከገቡት ቃል አንዱ፣ የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት፣ ስደተኞችን በማስጠለል የሚታወቁ ከተሞችን ተግባር የሚያግድ ሕግ እንዲያወጣ ማሳሰብ ነው። እነዚኽ ሥልጣኖች ከፌደራል የኢሚግሬሽን ባለሥልጣናት ጋራ ያለውን ትብብር ይገድባሉ።

አንዳንድ የአካባቢው ባለሥልጣናት አዲሱን የትረምፕ አስተዳደር ለመታገል ቃል ገብተዋል።

በቪኦኤ የኤምግሬሽን ዘጋቢ አሊን ባሮስ የተዘጋጀውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG