ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ በምርጫ ዘመቻቸው ወቅት ከገቡት ቃል አንዱ፣ የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት፣ ስደተኞችን በማስጠለል የሚታወቁ ከተሞችን ተግባር የሚያግድ ሕግ እንዲያወጣ ማሳሰብ ነው። እነዚኽ ሥልጣኖች ከፌደራል የኢሚግሬሽን ባለሥልጣናት ጋራ ያለውን ትብብር ይገድባሉ።
አንዳንድ የአካባቢው ባለሥልጣናት አዲሱን የትረምፕ አስተዳደር ለመታገል ቃል ገብተዋል።
በቪኦኤ የኤምግሬሽን ዘጋቢ አሊን ባሮስ የተዘጋጀውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም