በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከ365 በላይ የረድኤት ሠራተኞች የፀጥታ አደጋ ገጥሟቸውል


በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፖብሊክ ከ365 በላይ የረድኤት ሠራተኞች ባለፈው ዓመት የፀጥታ አደጋ ገጥሟቸውል።

በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፖብሊክ ከ365 በላይ የረድኤት ሠራተኞች ባለፈው ዓመት የፀጥታ አደጋ ገጥሟቸውል።

በሶርያ፣ በአፍጋኒስታን፣ በሶማሊያ ወይም በኢራቅ ከተፈጸመው የበዛ ነው።

የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ዘጋቢ ዛክ ባድዶርፍ ከማዕከላዊ አፍሪካ ሪፖብሊክ በላከው ዘገባ እንዳለው እንዲህ አይነቶቹ የፀጥታ ተግዳሮቶች የረድኤት ሠራተኞች በሰላም የእርዳታ የማቅረብ ስራቸውን እንዳያከናውኑ ችግር ይፈጥሩባቸዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ከ365 በላይ የረድኤት ሠራተኞች የፀጥታ አደጋ ገጥሟቸውል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:30 0:00

XS
SM
MD
LG