በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዘይድ ራ’አድ አል ሁሴን በኢትዮጵያ የፖለቲካና የሕሊና እስረኞችን አነጋገሩ


የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዘይድ ራ’አድ አል ሁሴን
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዘይድ ራ’አድ አል ሁሴን

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ኢትዮጵያ ውስጥ ባደረጉት ጉብኝት የፖለቲካና የሕሊና እስረኞች እንደነበሩ ከተገለፀና በቅርቡ ከተፈቱት መካከል ጥቂቶቹን አናግረዋል።

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ኢትዮጵያ ውስጥ ባደረጉት ጉብኝት የፖለቲካና የሕሊና እስረኞች እንደነበሩ ከተገለፀና በቅርቡ ከተፈቱት መካከል ጥቂቶቹን አናግረዋል።

አንዳንዶቹ እሥር ቤት ውስጥ ሳሉ ተፈፅሞብናል ያሏቸውን የግፍ አድራጎቶች ለኮሚሽነሩ መዘርዘራቸው ተገልጿል፡፡

ሰብዓዊ መብቶችን በኢትዮጵያ ለማስከበር አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ከልብ ቢሠሩ እንኳ የሥርዓት ለውጥ ካልተደረገ ያንን ሊያሳኩ አይችሉም ሲሉ ጥርጣሬአቸውን የገለፁም አሉ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ዘይድ ራ’አድ አል ሁሴን በኢትዮጵያ የፖለቲካና የሕሊና እስረኞችን አነጋገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:14 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG