በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ተቃውሞ እንቅስቃሴ ወቅት ተፈጸሙ የተባሉ የመብት ጥሰቶች የሚያጣራ አካል አሁንም አወዛጋቢ ሆኗል


ፋይል
ፋይል

በተቃውሞ እንቅስቃሴዎች ወቅት የተፈጸሙ የመብት ጥሰቶች መጣራት ያለባቸው ገለልተኛ በሆነ የአገር ውስጥ ወይም የውጭ አካል መሆኑን ተቃዋሚዎች እያሳሰቡ ነው።

የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ግን ገለልተኛ አይደለም ብለዋል።

ይህን አስተያየት የማይቀበለው የኢትዮጵያ መንግሥት የማጣራቱን ሥራ የሚያከናወነው በተግባር የተፈተሸው ይሀው ኮሚሽን መሆኑን አስታውቋል።

እንዲጣሩ ጥሪ የቀረበው የሰብአዊ መብት ጥሰት በኦሮሚያና በአማራ ክልል ሲካሄዱ በቆዩት የተቃውሞ እንቅስቃሴዎች ወቅት የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ናቸው።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

በኢትዮጵያ ተቃውሞ እንቅስቃሴ ወቅት የተፈጸሙ የመብት ጥሰቶች የሚያጣራ አካል አሁንም አወዛጋቢ ሆኗል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:28 0:00

XS
SM
MD
LG