በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰመጉ እርዳታ አገኘ


የአውሮፓ ኅብረትና የሰመጉ ዓርማዎች
የአውሮፓ ኅብረትና የሰመጉ ዓርማዎች


please wait

No media source currently available

0:00 0:05:06 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ - ሰመጉ ከአውሮፓ ኅብረት የሁለት መቶ ሺህ ዩሮ እርዳታ አግኝቷል፡፡

ድርጅቱ ባገኘው ድጋፍ ኢትዮጵያ ውስጥ ተዘግተው የቆዩ ቢሮዎቹን እንደሚከፍት አስታውቋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG