No media source currently available
የኢትዮጵያ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ጉባኤ ፌዴራሉ መንግሥት ከትግራይ ክልል መንግሥት ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት እንዳያደርግ ወስኗል።