No media source currently available
“በየቀኑ እስከ አምስት መቶ የሚደርሱ ሕሙማን በድርጅታችን ይረዳሉ። የኮረናቫይረስ በቀላሉ የሚተላለፍ በመሆኑ በበሽታው ላለመጋለጥ በሚያድርባቸው ስጋት የተነሳ በሕሙማኑና እና በሕክምና አገልግሎት አቅራቢዎች መሃከል ሳይቀር ክፍተት ይፈጠራል።“ የብርሃን የቤት ውስጥ ህክምና አገልግሎት ድርጅት ሊቀ መንበር እና ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ፍስሃ ወልዴ ሞላልኝ።