አዲስ አበባ —
ኢትዮጵያዊያን በኅዳሴ ግድብ ዙሪያ የአቋም ልዩነት የላቸውም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ደሣለኝ “በዚህ ወሣኝ ወቅት እራሣቸውን አጋልጠው ሰጡ” ያሏቸውን ወገኖች ግን “ያበዱ” ሲሉ ገልፀዋቸዋል፡፡
ኢትዮጵያ ከግብፅ ጋር የምትደራደረው “መሠረታዊ አቋሞቿን ባልነካ ሁኔታ ነው” ብለዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩበት የዓርብ፣ ሰኔ 21/2005 ዓ.ም ጋዜጣዊ መግለጫ መንበረ መራኂ-መንግሥቱን ከያዙ ወዲህ የመጀመሪያቸው መሆኑ ነው፡፡
የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
ኢትዮጵያዊያን በኅዳሴ ግድብ ዙሪያ የአቋም ልዩነት የላቸውም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ደሣለኝ “በዚህ ወሣኝ ወቅት እራሣቸውን አጋልጠው ሰጡ” ያሏቸውን ወገኖች ግን “ያበዱ” ሲሉ ገልፀዋቸዋል፡፡
ኢትዮጵያ ከግብፅ ጋር የምትደራደረው “መሠረታዊ አቋሞቿን ባልነካ ሁኔታ ነው” ብለዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩበት የዓርብ፣ ሰኔ 21/2005 ዓ.ም ጋዜጣዊ መግለጫ መንበረ መራኂ-መንግሥቱን ከያዙ ወዲህ የመጀመሪያቸው መሆኑ ነው፡፡
የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡