@HenokFente በትግራይ ክልል ተቃዋሚ የሆነው አረና አባሎቼና ደጋፊዎቼ ድብደባና እስራት እየደረሰባቸው ነው በማለት የምርጫ ዘመቻውን ማቋረጡን አስታውቋል።
@HenokFente "በደቡባዊ ኢትዮጵያ ከተማ ቦንጋ ከምርጫ ዘመቻ ጋር በተያያዘ ግጭት 1 ሰው ሞተ 13 ሌሎች ቆሰሉ። አሁን ሁኔታው የተረጋጋ ነው።"
- ሔኖክ ሰማእግዜር
![](https://gdb.voanews.com/61c72e06-f0bf-4588-bd49-ffcef5cefa43_w250_r1_s.jpg)
@HenokFente በትግራይ ክልል ተቃዋሚ የሆነው አረና አባሎቼና ደጋፊዎቼ ድብደባና እስራት እየደረሰባቸው ነው በማለት የምርጫ ዘመቻውን ማቋረጡን አስታውቋል።