በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

@HenokFente "በደቡባዊ ኢትዮጵያ ከተማ ቦንጋ ከምርጫ ዘመቻ ጋር በተያያዘ ግጭት 1 ሰው ሞተ 13 ሌሎች ቆሰሉ። አሁን ሁኔታው የተረጋጋ ነው።"


@HenokFente በትግራይ ክልል ተቃዋሚ የሆነው አረና አባሎቼና ደጋፊዎቼ ድብደባና እስራት እየደረሰባቸው ነው በማለት የምርጫ ዘመቻውን ማቋረጡን አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG