በኤርትራ የሄሊኮፕተር አደጋ የሞቱ ሰዎች ቀብር ሥነ ስርዓት ተፈፀመ
ምዕራባዊ ኤርትራ አንጃሃይ በተባለ አካባቢ በተከሰተው ሄሊኮፕተር አደጋ፣ የሞቱት አራት ሰዎች የቀብር ሥነ ስርዓት ተፈፅሟል፡፡ በአደጋው ከሞቱት መካከል አንዱ የፕሬዚዳንታዊ ጽሕፈት ቤት አባል ሲሆኑ ሦስቱ የኤርትራ የአየር ኃይል ባልደረቦች ናቸው፡፡ በአደጋው ህይወታቸው ያለፈው የኤርትራ ኃይል አባላት ካፒቴን ንጉሤ ናይግዚ፣ ምክትል መቶ አለቃ ሙሴ ገ/ሕይወት፣ ጀነራል ተወልደ መድኅን እስጢፋኖስና ሃምሳ አለቃ ሺሻይ ተስፋማርያም መሆኑን የመንግሥት የዜና ምንጮች ገልፀዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 22, 2021
ክፍል ሁለት ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በኦሮምያ
-
ኤፕሪል 22, 2021
ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በኦሮምያ
-
ኤፕሪል 22, 2021
ዴሞክራቶች በየግዛቶቹ የወጡትን የመራጮች መብት ገደብ እየታገሉ ነው
-
ኤፕሪል 21, 2021
አምባሳደር ዲና በኅዳሴ ግድብ እና በሱዳን ድንበር ጉዳይ
-
ኤፕሪል 21, 2021
በአማራ ክልል ከተሞች ሰልፎች ዛሬም ቀጥለው ዋሉ
-
ኤፕሪል 21, 2021
በቨርጂኒያ የጅምላ ክትባትን ለማህበረሰቡ ያመቻቸው ቤተክርስቲያን