በኤርትራ የሄሊኮፕተር አደጋ የሞቱ ሰዎች ቀብር ሥነ ስርዓት ተፈፀመ
ምዕራባዊ ኤርትራ አንጃሃይ በተባለ አካባቢ በተከሰተው ሄሊኮፕተር አደጋ፣ የሞቱት አራት ሰዎች የቀብር ሥነ ስርዓት ተፈፅሟል፡፡ በአደጋው ከሞቱት መካከል አንዱ የፕሬዚዳንታዊ ጽሕፈት ቤት አባል ሲሆኑ ሦስቱ የኤርትራ የአየር ኃይል ባልደረቦች ናቸው፡፡ በአደጋው ህይወታቸው ያለፈው የኤርትራ ኃይል አባላት ካፒቴን ንጉሤ ናይግዚ፣ ምክትል መቶ አለቃ ሙሴ ገ/ሕይወት፣ ጀነራል ተወልደ መድኅን እስጢፋኖስና ሃምሳ አለቃ ሺሻይ ተስፋማርያም መሆኑን የመንግሥት የዜና ምንጮች ገልፀዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦገስት 05, 2022
የሰላም ድርድር ሐሳቡ እና የጦርነቱ ተጎጂዎች አስተያየት
-
ኦገስት 02, 2022
ዶ/ር ደብረፅዮን ለፌዴራሉ መንግሥት ደብዳቤ ላኩ
-
ኦገስት 01, 2022
“ከ600 በላይ የአልሻባብ ታጣቂዎች ተገድለዋል” - የሶማሌ ክልላዊ መንግሥት
-
ጁላይ 30, 2022
በደቡብ ክልል ዞኖች በክላስተር እንዲደራጁ የቀረበውን ሀሳብ አፀደቁ
-
ጁላይ 29, 2022
ቡርጂ እና አማሮ ልዩ ወረዳዎች በድርቅ የተጎዱ 150 ሺሕ ሰዎች ምግብ ይፈልጋሉ