በኤርትራ የሄሊኮፕተር አደጋ የሞቱ ሰዎች ቀብር ሥነ ስርዓት ተፈፀመ
ምዕራባዊ ኤርትራ አንጃሃይ በተባለ አካባቢ በተከሰተው ሄሊኮፕተር አደጋ፣ የሞቱት አራት ሰዎች የቀብር ሥነ ስርዓት ተፈፅሟል፡፡ በአደጋው ከሞቱት መካከል አንዱ የፕሬዚዳንታዊ ጽሕፈት ቤት አባል ሲሆኑ ሦስቱ የኤርትራ የአየር ኃይል ባልደረቦች ናቸው፡፡ በአደጋው ህይወታቸው ያለፈው የኤርትራ ኃይል አባላት ካፒቴን ንጉሤ ናይግዚ፣ ምክትል መቶ አለቃ ሙሴ ገ/ሕይወት፣ ጀነራል ተወልደ መድኅን እስጢፋኖስና ሃምሳ አለቃ ሺሻይ ተስፋማርያም መሆኑን የመንግሥት የዜና ምንጮች ገልፀዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ