በኤርትራ የሄሊኮፕተር አደጋ የሞቱ ሰዎች ቀብር ሥነ ስርዓት ተፈፀመ
ምዕራባዊ ኤርትራ አንጃሃይ በተባለ አካባቢ በተከሰተው ሄሊኮፕተር አደጋ፣ የሞቱት አራት ሰዎች የቀብር ሥነ ስርዓት ተፈፅሟል፡፡ በአደጋው ከሞቱት መካከል አንዱ የፕሬዚዳንታዊ ጽሕፈት ቤት አባል ሲሆኑ ሦስቱ የኤርትራ የአየር ኃይል ባልደረቦች ናቸው፡፡ በአደጋው ህይወታቸው ያለፈው የኤርትራ ኃይል አባላት ካፒቴን ንጉሤ ናይግዚ፣ ምክትል መቶ አለቃ ሙሴ ገ/ሕይወት፣ ጀነራል ተወልደ መድኅን እስጢፋኖስና ሃምሳ አለቃ ሺሻይ ተስፋማርያም መሆኑን የመንግሥት የዜና ምንጮች ገልፀዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 27, 2023
የዳያስፖራ ድርጅቶች ለጠቅላይ ሚንስትሩ የጻፉት ግልጽ ደብዳቤ
-
ማርች 27, 2023
ሕይወቱን ለብዙኀ ሕይወት የሰጠ ዐቃቤ ፍጥረት
-
ማርች 23, 2023
ዘሪሁን አስፋው የስነ ጽሁፍ ሊቅ
-
ማርች 20, 2023
የራያ የማንነት ጥያቄ ምላሽ ያግኝ የሚል ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
-
ማርች 03, 2023
በዋስ እንዲለቀቁ የተወሰነላቸው ወንጌላዊ ቢኒያም ከእስር አልተፈቱም
-
ማርች 02, 2023
የደህንነት ባለሞያዎች በአፍሪካ ስለተስፋፋው የጽንፈኝነት ጥቃት መከሩ