በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኤርትራ የሄሊኮፕተር አደጋ የሞቱ ሰዎች ቀብር ሥነ ስርዓት ተፈፀመ


በኤርትራ የሄሊኮፕተር አደጋ የሞቱ ሰዎች ቀብር ሥነ ስርዓት ተፈፀመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:25 0:00

ምዕራባዊ ኤርትራ አንጃሃይ በተባለ አካባቢ በተከሰተው ሄሊኮፕተር አደጋ፣ የሞቱት አራት ሰዎች የቀብር ሥነ ስርዓት ተፈፅሟል፡፡ በአደጋው ከሞቱት መካከል አንዱ የፕሬዚዳንታዊ ጽሕፈት ቤት አባል ሲሆኑ ሦስቱ የኤርትራ የአየር ኃይል ባልደረቦች ናቸው፡፡ በአደጋው ህይወታቸው ያለፈው የኤርትራ ኃይል አባላት ካፒቴን ንጉሤ ናይግዚ፣ ምክትል መቶ አለቃ ሙሴ ገ/ሕይወት፣ ጀነራል ተወልደ መድኅን እስጢፋኖስና ሃምሳ አለቃ ሺሻይ ተስፋማርያም መሆኑን የመንግሥት የዜና ምንጮች ገልፀዋል፡፡

XS
SM
MD
LG