የወባ ወረርሽኝ ሥርጭት መጨመር በደቡብ ክልል
ከዐስር ዓመታት በኋላ እንደገና በተቀሰቀሰው የወባ ወረርሽኝ ባለፉት ስድስት ወራት 24 ሰዎች ሕይወታቸው ማለፉን የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ። የወረርሽኙ የሥርጭት መጠንም 23 በመቶ መጨመሩን የክልሉ ጤና ቢሮ የበሽታ መከላከል እና ጤና ማጎልበት ዳይሬክቶሬት ዲሬክቴር አቶ ማሌ ማቴ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። በሽታው እንደ አዲስ መሰራጨት የጀመረው የኬሚካል ርጭት ባለመካሄዱ፣ ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ይለገስ የነበረው የአልጋ አጎበር በመቋረጡና በመዘናጋር ምክኒያት ተገልጿል። ስርጭቱን ለመግታትም የተጓደሉ ነገሮችን ማሟላት እንደሚያስፈልግ ኃላፊዎቹ ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ