የወባ ወረርሽኝ ሥርጭት መጨመር በደቡብ ክልል
ከዐስር ዓመታት በኋላ እንደገና በተቀሰቀሰው የወባ ወረርሽኝ ባለፉት ስድስት ወራት 24 ሰዎች ሕይወታቸው ማለፉን የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ። የወረርሽኙ የሥርጭት መጠንም 23 በመቶ መጨመሩን የክልሉ ጤና ቢሮ የበሽታ መከላከል እና ጤና ማጎልበት ዳይሬክቶሬት ዲሬክቴር አቶ ማሌ ማቴ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። በሽታው እንደ አዲስ መሰራጨት የጀመረው የኬሚካል ርጭት ባለመካሄዱ፣ ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ይለገስ የነበረው የአልጋ አጎበር በመቋረጡና በመዘናጋር ምክኒያት ተገልጿል። ስርጭቱን ለመግታትም የተጓደሉ ነገሮችን ማሟላት እንደሚያስፈልግ ኃላፊዎቹ ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 09, 2023
መጠለያ ካምፕ ውስጥ የሚገኙ ተፈናቃዮች ጥቃት ደረሰባቸው
-
ፌብሩወሪ 09, 2023
ባይደን የአንድነት ጥሪ አሰሙ
-
ፌብሩወሪ 09, 2023
ፊሊፖ ግራንዲ ዳባት ላይ ከስደተኞች ጋር ተወያዩ
-
ፌብሩወሪ 09, 2023
አኖ ከተማ ውስጥ 60 ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ
-
ፌብሩወሪ 08, 2023
ንግድ ባንክ በትግራይ እንደገና አገልግሎት መስጠት ጀመረ