ከሟቾቹ ሦስቱ በአንድ ቀን የተገደሉ ሲሆን አስከሬናቸውም በአንድ ላይ በግቢው ውስጥ ተቀብሯል። አራተኛዋ ሟች ደግሞ ህይወቷ ያለፈው በቀጣዩ ቀን በተተኮሰ ከባድ መሳሪያ መሆንና ለቀናት በከተማዋ ጦርነት መደረጉን ነዋሪዎቹ አሰረድተዋል።
ከደጃፋቸው ላይ የተቀበሩት ቤተሰቦች
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 30, 2023
በሃዲያ ዞን ደመወዝ በወቅቱ እንዲከፈላቸው የጠየቁ የመንግሥት ሠራተኞች ታሰሩ
-
ሜይ 30, 2023
ወላጆች በግል ትምህርት ቤቶች የክፍያ ጭማሬ ምሬታቸውን እየገለጹ ነው