በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሃዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ሞት የተጠረጠሩ ተያዙ


በሃዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ሞት የተጠረጠሩ ተያዙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:16 0:00

ሃዋሳ ዩኒቪርሲቲ ውስጥ በግል ፀብ ተነሣ በተባለ ሰበብ አንድ ተማሪ በስለት ተወግቶ መሞቱን ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል። በሁከቱ የተጠረጠሩ አርባ አራት ተማሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች መማክርትና የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፅሕፈት ቤት የሰጧቸውን መግለጫዎች የተንተራሰው ዘገባ ይናገራል። የዩኒቨርሲቲው ሥራ አልተቋረጠም።

XS
SM
MD
LG