በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሃዋሣ ዩኒቨርሲቲና የከሰሣቸው ጋዜጠኞች የችሎት ውሎ


ሃዋሣ ዩኒቨርሲቲና
ሃዋሣ ዩኒቨርሲቲና



please wait

No media source currently available

0:00 0:03:52 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


የሃዋሣ ዩኒቨርሲቲ በመሠረተባቸው ክሥ ሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቀረቡት የኢትዮ-ምህዳር ጋዜጣ ሁለት አዘጋጆች ወደ ዋናው ጉዳይ ገብተው እንዲከራከሩ ብይን ተሰጠ።

ሃዋሳ የሚገኘው የሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጉዳዩን የማየት መብት እንደሌለው ያቀረቡት መከራከሪያም ተቀባይነት አላገኘም።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ሁለቱ የጋዜጣው አዘጋጆችና ጉዳዩን ለመከታተል አብሯቸው የነበረው ባልደረባቸው እዚያው ሃዋሳ ከተማ በባጃጅ በመጓዝ ላይ እንዳሉ ባጋጠማቸው አደጋ የተለያየ መጠን ያለው ጉዳት እንደደረሰባቸው አስታውቀዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG