No media source currently available
የሃዋሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የከተማው ፀጥታና ሰላም አስተማማኝ ለማድረግ የወንጀል መከላከል ሥልትና የሥምሪት ሥርዓት በመቀየር ወንጀለኞችን በቁጥጥር ሥር እያዋለ መሆኑን አስታወቀ።