በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሀዋሳ የከተማ ፀጥታና ሰላም ጉዳይ


የሃዋሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የከተማው ፀጥታና ሰላም አስተማማኝ ለማድረግ የወንጀል መከላከል ሥልትና የሥምሪት ሥርዓት በመቀየር ወንጀለኞችን በቁጥጥር ሥር እያዋለ መሆኑን አስታወቀ።

ፖሊስ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ተሽከርካሪዎችን ጭምር ሰረቀዋል ያላቸውን የተለያዩ ወንጀለኞች ማሰሩንና “የኢትዮጵያ ገንዘብ አታሚ ነኝ” ይላል ያሉት ዜግነቱ ኢትዮጵያዊ ያልሆነ አንድ ግለሰብ ከህገወጥ ገንዘብ ማተሚያ መሳሪያ ጋር መያዙን ገልጿል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የሀዋሳ የከተማ ፀጥታና ሰላም ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:54 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG