No media source currently available
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ጉባዔ የሲዳማን ውሳኔ ህዝብ ለማስፈፀም ያስችላል የተባለውን የህግ ማዕቀፍ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል።