No media source currently available
ባልተፈለገ እርግዝና፥ በባህልና ባለባቸው የአካል ጉዳትና አዕምሮ ዕድገት ውስንነት ምክንያት በወላጆቻቸው የተጣሉና በማኅበረሰቡ የተገፉ 88 ህፃናትን ከተጣሉበት አንስቶ የሚያሳድግ አንድ የቤተሰብ በጎ አድራጊ ማኅበር መንግሥት ማድረግ የሚገባውን ድጋፍ ባለማድረጉ ሊበተን መሆኑን ማኅበሩ ለቪኦኤ ተናገረ።