አስተያየቶችን ይዩ
Print
በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ከትናንት፣ ሰኞ መጋቢት 23/2011 ዓ.ም. ጀምሮ የተቃውሞ ሰልፍ እያደረጉ መሆናቸው ታውቋል።
በተቃውሞው ሁለት ተማሪዎች መጎዳታቸውን የገለፁት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዩኒቨርሲቲው ከአመሻሽ ጀምሮ መረጋጋቱን ገልፀዋል።
በተቃውሞ ሰልፉ ኦሮምኛ ፌደራል ቋንቋ እንዲሆን እና ሌሎችም ጥያቄዎች መነሳታቸውን ቪኦኤ ያነጋገራቸው አመልክተዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ