ድሬዳዋ —
ለመምህራን ሲገነቡ የነበሩ 60 የኮንዶሚኒዬም ቤቶች እና ለግለሰቦች ተላልፈው የነበሩ 75 ኮንዶሚኒዬም ቤቶች ሁሉም ለባለቤቶቻቸው ተመልሰዋል፡፡
በክልሉ መንግሥት እምነት በማጣት ቤታችን ይመለስልን ብለው ሳይጠይቁ የቆዩ ሌሎች የኮንዶሚኒዬም ባለንብረቶች ከአዲስ እንቅስቃሴ ጀምረዋል ተብሏል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።