በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሀረሪ ክልል በ"መሬት ይገባናል" ጥያቄ ግጭት ተፈጠረ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በሀረሪ ክልል ማንነታቸው ያልታወቁ የመሬት ይገባናል ጥያቄ ያነሱ ግለሰቦች በከተማዋ ነዋሪዎች ላይ ጥቃት ማድረሳቸውና በርካታ ቤቶችንም ማፍረሳቸው ተገለፅ፡፡

በአሁኑ ሰዓት አካባቢው እየተረጋጋ መሆኑን የገለፁት ቅሬታ አቅራቢዎች ጥቃቱ ግን ብሔር ተኮር እንደሆነ ተደርጎ በማህበራዊ ሚዲያዎች የሚነገረው ስህተት ነው ብለዋል፤ ፖሊስ አካባቢውን አረጋግቻለሁ፣ እርቅ ለመፍጠርም ጥረት እያደረግኩ ነው ብሏል፡፡

የዐይን እማኞች በአካባቢው መከላከያ ሰራዊት ሰፍሮ ይገኛል ብለዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በሀረሪ ክልል በ"መሬት ይገባናል" ጥያቄ ግጭት ተፈጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:26 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG