በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማሌ ክልል ብጥብጥ ተከትሎ ወደ ሐረር የተሰደዱ ሰዎች

በሶማሌ ክልል የተፈጠረውን ብጥብጥና የደረሰውን ጉዳት ተከትሎ በሽሕዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ ሐረር ከተማ መሰደዳቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት አስታውቀዋል፡፡

በሶማሌ ክልል የተፈጠረውን ብጥብጥና የደረሰውን ጉዳት ተከትሎ በሽሕዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ ሐረር ከተማ መሰደዳቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት አስታውቀዋል፡፡

በሐረሪ ክልል የጅኔላ አስረዳደሪ አማካሪ የሆኑትን አቶ ዘነበ ገብረ ጊዎርጊስን አነጋግረናል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የሶማሌ ክልል ብጥብጥ ተከትሎ ወደ ሐረር የተሰደዱ ሰዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:22 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG