በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእጅ የተቆላ ኢትዮጵያዊ ቡናን ለአለም ገበያ ማቅረብ የጀመረችው ወጣት


በእጅ የተቆላ ኢትዮጵያዊ ቡናን ለአለም ገበያ ማቅረብ የጀመረችው ወጣት
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:02 0:00

ወጣት ቤተልሔም ስዩም የሄለን ቡና መስራች እና ስራ አስኪያጅ ስትሆን ተወልዳ ያደገችው በአርባምንጭ፤ እድገቷ ደግሞ በሻሻመኔ እና አዲስ አበባ ነው፡፡ ቤተልሔም ለቡና የተለየ ፍቅር አላት በቀጥታ ከአነስተኛ ገበሬዎች የተቀበለችውን ቡና በእጅ እየቆላች ወደ ውጪ መሸጥ ጀምራለች፡፡ ከቡናው ውስጥ የምጥለው ነገር የለም የምትለው ቤተልሄም ከቡና የውበት መጠበቂያዎችንም አምርታለች፡፡

XS
SM
MD
LG