በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የንጉሥ ኃይለሥላሴ ቀዳማዊ ተግባር ለአፍሪካ


የአፍሪካ ኅብረት መሥራች አባቶች
የአፍሪካ ኅብረት መሥራች አባቶች

የኢትዮጵያው ንጉሥ አፄ ኃይለሥላሴ ለአፍሪካ ያበረከቱትን አስተዋፅዖ የፈተሸ ውይይት ባለፈው ቅዳሜ፤ ኀምሌ 20/2005 ዓ.ም. አዲስ አበባ ላይ ተካሂዷል፡፡





የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የመሪዎች ጉባዔ
የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የመሪዎች ጉባዔ

please wait

No media source currently available

0:00 0:06:01 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢትዮጵያው ንጉሥ አፄ ኃይለሥላሴ ለአፍሪካ ያበረከቱትን አስተዋፅዖ የፈተሸ ውይይት ባለፈው ቅዳሜ፤ ኀምሌ 20/2005 ዓ.ም. አዲስ አበባ ላይ ተካሂዷል፡፡
አፄ ኃይለሥላሴ
አፄ ኃይለሥላሴ

በአፍሪቃ የኢኮኖሚ ኮሚሽን ቅጥር ግቢ ውስጥ በሚገኘው የአፍሪቃ አዳራሽ የተካሄደው የቀድሞው ንጉሥና መንግሥታቸውን ለአፍሪቃ አርነት ትግልና ለአህጉሪቱ ድርጅት ምሥረታ ያደረጉትን አስተዋፅዖ አንስቶ የዘከረውንና የመከረውን መድረክ ያዘጋጀው የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መታሰቢያ ማኅበር ነው፡፡
የአፍሪካ ኅብረት መሥራች አባቶች - ሥዕል፤ አፈወርቅ ተክሌ
የአፍሪካ ኅብረት መሥራች አባቶች - ሥዕል፤ አፈወርቅ ተክሌ
በስብሰባው ላይ በክብር እንግድነት ንግግር ያሰሙት የደቡብ አፍሪካ የቀድሞ ፕሬዚደንት ታቦ ምቤኪ አፍሪካ በተለያዩ ተቀናቃኝ ቡድኖች ሳትከፋፈል ለመቆየቷ የንጉሠ ነገሥቱን ሚና አወድሰዋል።

የመለስካቸው አምኃ ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያድምጡት።
አፄ ኃይለሥላሴ
አፄ ኃይለሥላሴ
XS
SM
MD
LG