አዲስ አበባ —
ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰሞኑን በምሥራቅና ምዕራብ ሐረርጌ እንደዚሁም በሌሎች አካባቢዎች በተፈጠሩ ግጭቶች ስለጠፋው ሕይወት ማዘናቸውን ገልፀዋል፡፡
መንግሥት የተፈጠሩትን ሁኔታዎች እንደሚያጣራና ውጤቱንም ለሕዝብ ይፋ እንደሚያደርግም አስታውቀዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰሞኑን በምሥራቅና ምዕራብ ሐረርጌ እንደዚሁም በሌሎች አካባቢዎች በተፈጠሩ ግጭቶች ስለጠፋው ሕይወት ማዘናቸውን ገልፀዋል፡፡
ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰሞኑን በምሥራቅና ምዕራብ ሐረርጌ እንደዚሁም በሌሎች አካባቢዎች በተፈጠሩ ግጭቶች ስለጠፋው ሕይወት ማዘናቸውን ገልፀዋል፡፡
መንግሥት የተፈጠሩትን ሁኔታዎች እንደሚያጣራና ውጤቱንም ለሕዝብ ይፋ እንደሚያደርግም አስታውቀዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።