በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ለሦስት ቀናት የሥራ ጉብኝት እስራኤል ናቸው


ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ለሦስት ቀናት የሥራ ጉብኝት እስራኤል ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:27 0:00

ለሦስት ቀናት ለሥራ ጉብኝት ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ያቀኑት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ በትናንትናው ዕለት የእስራኤልን ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታናሁን አግኝተው አነጋገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚንስትሩ በያድ ቫሻም እልቂት የተፈፀመባቸው ሕዝቦች መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኑረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG