No media source currently available
ሃዲያ ዞን በደቡብ ክልል ችግር ከተፈጠረባቸው አካባቢዎች ጋር ተዳምሮ መጠቀሱና አስተዳዳሪውም መታገዳቸው ተጨባጩን ሁኔታ ያላገናዘበ እርምጃ ነው ሲሉ የዞኑ የሃገር ሽማግሌዎች ቅሬታ አሰምተዋል።