No media source currently available
በሶማሌ ክልል የተለያዩ ዞኖችና በዋናነት በድሬዳዋ ዙሪያ እንዲሁም በምስራቅ ኦሮሚያ ተሠባጥረው የሚገኙት የጉርጉራ ጎሣዎች 54ኛውን ኡጋዛቸውን (የጎሣ መሪያቸውን) ሾመዋል:: በበዓለ ሲመቱ ላይ ለመሳተፍ ከሰሜን አሜሪካ፣ አውሮፓ፣ አውስትራሊያና ቻይና በርካታ የጎሳው ተወላጆች ተገኝተዋል:: ከዘጠኙም የሶማሌ ክልል ዞኖች ከሶማሊላንድ፣ ከኬንያና ጂቡቲ በእንግድነት ተጋብዘው የመጡ ኡጋዞች ፣ ሱልጣኖችና ገራዶችም ነበሩ::
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ