በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የማረቆ ብሔረሰብ አቤቱታ በሃዋሳ


የማረቆ ብሔረሰብ አቤቱታ በሃዋሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:56 0:00

የደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን ማረቆ ብሄረሰብ በልዩ ወረዳነት እንዲደራጅና “ያለአግባብ በቤተጉራጌ መስቃን ወረዳ ሥር የተካለሉ” ያሏቸው ዘጠኝ ቀበሌዎች ወደ ማረቆ ወረዳ እንዲገቡ አቅርበናል ያሉት ጥያቄ አለመመለሱን የዞኑ ተፈናቃዮች ሃዋሳ ሄደው ለክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ቢሮ ቅሬታቸውን አሰምተዋል።

በሌላ በኩል በማኅበረሰቦቹ መከከል ተፈጥሮ የነበረው ግጭት በእርቀ ሰላም መቋጨቱን የክልሉ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሰናይት ሰሎሞን ለአሜሪካ ድምፅ ገልጠው የአደረጃጀት እና የወሰን ጥያቄዎችን ለመመለስ ክልሉ ጥረት እያደረገ መሆኑን አመልክተዋል።

XS
SM
MD
LG