በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምዕራብ ወለጋ በንፁሃን ዜጎች ላይ የተፈፀመው ግድያ


በምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ
በምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ

በምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ ውስጥ "የኦሮሞ ነፃነት ሸማቂዎች ወይም ኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች በፈፀሙት ማንነትን መሰረት ያደረገ ጥቃት ቁጥራቸው በወል ያልታወቀ ንፁሃን ዜጎች መገደላቸውን ከጥቃቱ ያመለጡ የአይን እማኞች ተናግረዋል።

ማንነትን መሰረት ባደረገው ጥቃት ማዘናቸውን የገለፁት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መንግሥት ሁሉንም ዓይነት አማራጮች ተጠቅሞ የችግሩን ይነቅለዋል ብለዋል።

የኢትዮጵያ ጠላቶች ወይ እኛ እንገዛለን ወይ ሀገር አትኖርም ብለው ተነስተዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አክለዋል።

የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ሽመልስ አብዲሳ በወጡት መግለጫ በኦነግ ሸኔ እና በወያኔ የጥፋትና የሽብር ሴራ ኢትዮጵያ አትፈረስም” ብለዋል።

በጥቃቱ የሞቱት ሰዎች ቁጥር ግን በመንግሥት በወጡ መግለጫዎች አልተጠቀሰም።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

በምዕራብ ወለጋ በንፁሃን ዜጎች ላይ የተፈፀመው ግድያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:54 0:00


XS
SM
MD
LG