በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምሥራቅ ጉጂ ጎሮ ዶላ ወረዳ ግጭት የሰባት ሰዎች ህይወት አለፈ


ትናንት በምሥራቅ ጉጂ ጎሮ ዶላ ወረዳ በተፈጠረዉ የፀጥታ ችግር አንድ የመከላከያ ኃይልን ጨምሮ ሰባት ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ።

የመከላከያ ኃይል አባሉ የተገደለው በአካባቢው በሚንቀሳቀሱ ኃይሎች መሆኑን ተናግረው፣ ሌሎቹ ስድስት ሰዎች ደግሞ መከላከያ በወሰደው የአፀፋ ዕርምጃ መሆኑን ነዋሪዎች አስረድተዋል።

የጎሮ ዶላ ስለግድያዉ ምላሽ ሰጥቷል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

በምሥራቅ ጉጂ ጎሮ ዶላ ወረዳ ግጭት የሰባት ሰዎች ህይወት አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:22 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG