በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምሥራቅ ጉጂ የተነሳ ቃጠሎ ደን ላይ ጉዳት አደረሰ


ኦሮምያ ውስጥ በምሥራቅ ጉጂ ዞን ግርጃ ወረዳ ኦላቲ በሚባል ተራራ ላይ የተነሳው ሰደድ እሳት ጉዳት አደረሰ፡፡

ኦሮምያ ውስጥ በምሥራቅ ጉጂ ዞን ግርጃ ወረዳ ኦላቲ በሚባል ተራራ ላይ የተነሳው ሰደድ እሳት በአካባቢው ደን ላይ ጉዳት ማድረሱንና እስካሁንም አለመቆሙን ነዋሪዎች ተናግረዋል።

የአካባቢው የመንግሥት ባለሥልጣናት ግን እሳቱን ለማጥፋት እየጣሩ መሆናቸውን ገልፀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በምሥራቅ ጉጂ የተነሳ ቃጠሎ ደን ላይ ጉዳት አደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:51 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG