በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምዕራብ ጉጂ ዞን ግጭት አራት ሰዎች መገደላቸውን ወረዳው አስታወቀ


በምዕራብ ጉጂ ዞን ግጭት አራት ሰዎች መገደላቸውን ወረዳው አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:48 0:00

በምዕራብ ጉጂ ዞን ግጭት አራት ሰዎች መገደላቸውን ወረዳው አስታወቀ

በምዕራብ ጉጂ ዞን ሱሮባርጉዳ ወረዳ፣ በሸማቂዎች እና በመንግሥት የጸጥታ ኀይሎች መካከል በተደረገ የተኩስ ልውውጥ፣ አንድ ሲቪል ሰውን ጨምሮ አራት ሰዎች መገደላቸውን፣ የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ፡፡

የሱሮባርጉዳ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ጃርሶ ዱጎ፣ ሌሎች ሁለት ሲቪሎች መቁሰላቸውንና ሁለት ታጣቂዎች መጎዳታቸውን ገልጸዋል፡፡

በስፍራው ነበርኹ ያሉ አንድ አስተያየት ሰጪ፣ ታጣቂዎች አንድ ሰው ከተሽከርካሪ ላይ አስወርደው መግደላቸውን ተናግረዋል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG