አዲስ አበባ —
ኢጣልያ ውስጥ ለግራዚያኒ መታሰቢያ የተሠራውን መናፈሻ “አብዛኛው የኢጣልያ ሕዝብ ያወግዘዋል” ሲሉ አንድ የአውሮፓ ኅብረት ባለሥልጣን አስታወቁ።
አፍሪቃ ከአጋሮቿ የምትጠብቀው ድጋፋቸውን ከአህጉሪቱ ስትራቴጂ ዕቅድ ጋር እንዲያስማሙት መሆኑን ደግሞ አንድ የአፍሪቃ ኅብረት ባለሥልጣን ገልፀዋል።
ለዝርዝሩ የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ።
ኢጣልያ ውስጥ ለግራዚያኒ መታሰቢያ የተሠራውን መናፈሻ “አብዛኛው የኢጣልያ ሕዝብ ያወግዘዋል” ሲሉ አንድ የአውሮፓ ኅብረት ባለሥልጣን አስታወቁ።
አፍሪቃ ከአጋሮቿ የምትጠብቀው ድጋፋቸውን ከአህጉሪቱ ስትራቴጂ ዕቅድ ጋር እንዲያስማሙት መሆኑን ደግሞ አንድ የአፍሪቃ ኅብረት ባለሥልጣን ገልፀዋል።
ለዝርዝሩ የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ።