በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ የብሔራዊ 12ኛ ክፍል መልቀቅያ ፈተና ጉዳይ


በኢትዮጵያ የብሔራዊ 12ኛ ክፍል መልቀቅያ ፈተና ሂደቱ ችግር ስላለው እርምት እንዲደረግ የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ጠየቀ።

ቢሮው እንደሚገልፀው "መጠኑ ቢለያይም ኦሮሚያን ጨምሮ በ አራት ክልሎች፤ 45 ትምህርት ቤቶች ውስጥ። ከአምስት ሺህ በላይ /5,000/ ተማሪዎች ፈተና አለአግባብ የተሰራ ነው ብሉዋል፤ የቢሮው ኃላፊ ዶ/ር ቶላ በሪሶ ለአሜሪካ ድምጽ እንደ ገለጹት ቅሬታውን ቀደም ብለው ለብሔራዊ ፈተናዎች የኤጄንሲ በያሳውቁም የእርምት እርምጃ አልተወሰደም ብለዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢትዮጵያ የብሔራዊ 12ኛ ክፍል መልቀቅያ ፈተና ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:10 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG