No media source currently available
የትግራይ ክልላዊ መንግሥት በፌዴራል መንግሥቱ ላይ የሰነዘረውን ትችት በስሜትና በቁጣ የተሞላ ሲሉ የገለፁት የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ//ቤት የፕሬስ ክፍል ኃላፊ ንጉሡ ጥላሁን አሁን ለመጣው ለውጥ ምክንያቱ ከዚያ በፊት ይፈፀም የነበረው ግፍ ነው ብለዋል።