በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምዕራብ ሸዋ ሜታ ወልቂጤ ወረዳ ሸማቂዎች ባደረሱት ጥቃት የሰው ህይወት አለፈ


በምዕራብ ሸዋ ሜታ ወልቂጤ ወረዳ ሸማቂዎች ባደረሱት ጥቃት የሰው ህይወት አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:32 0:00

በምዕራብ ሸዋ ሜታ ወልቂጤ ወረዳ ሸማቂዎች አራት የፀጥታ አስከባሪዎችንና አንድ የአምቡላንስ ሹፌር ገደሉ ሲሉ የወረዳው አስተዳደርና ፀጥታ ፅህፈት ቤት ኃላፊ ተናገሩ። የሸማቂዎቹ ደቡብ ምዕራብ ዞን መሪ ግድያውንመፈፀማቸውን አምነዋል።

XS
SM
MD
LG